በድሬዳዋ አስተዳደር ለሚገኙ አመራሮች እየተሰጠ ያለው የአቅም ግንባታ ስልጠና ዛሬም ለሶስተኛ ቀን እንደቀጠለ ነው

በድሬዳዋ አስተዳደር ለሚገኙ አመራሮች እየተሰጠ ያለው የአቅም ግንባታ ስልጠና ዛሬም ለሶስተኛ ቀን እንደቀጠለ ነው ።ለ5 ተከታታይ ቀናት ” አዲስ ፖለቲካዊ እይታ – አዲስ አገራዊ እምርታ ” በሚል መሪ ሀሳብ በድሬዳዋ አስተዳደር ለሚገኙ አጠቃላይ ለብልፅግና ፖርቲ አመራሮችና ለፌደራል ተቋም አመራሮች መሰጠት የተጀመረው የአቅም ግንባታ ስልጠና ዛሬም ለሶስተኛ ቀን ቀጥሏል።ትላንት የአስር አመቱ የፓርቲና የመንግስት እቅድና፣ የአመራሩ ሚና
Read More

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ባዘጋጀው 2ኛ ዙር “ስለኢትዮጵያ” የፖናል ውይይትና የፎቶ ግራፍ አውደ ርዕይ ላይ ለመታደም፤ ከፍተኛ የፌዴራል መንግሥት አመራሮች ድሬዳዋ መግባት ጀምረዋል

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ባዘጋጀው 2ኛ ዙር “ስለኢትዮጵያ” የፖናል ውይይትና የፎቶ ግራፍ አውደ ርዕይ ላይ ለመታደም፤ ከፍተኛ የፌዴራል መንግሥት አመራሮች ድሬዳዋ መግባት ጀምረዋል። የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ እና የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ደበሌ ቃበታ፤ ድሬዳዋ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲገቡ፤ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር፣ የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ
Read More

አጠቃላይ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና በድሬዳዋ

የብልጽግና ፓርቲ አጠቃላይ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና በድሬዳዋ መካሄድ ተጀመረ።”አዲስ ፖለቲካዊ እይታ-አዲስ ሀገራዊ እመርታ” በሚል መሪ ቃል ለድሬዳዋ አስተዳደር አጠቃላይ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠናው የፓርቲው አስተባባሪ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ከድር ጆሀር እና የፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በድምቀት ተጀምሯል።የአስተዳደሩ አጠቃላይ አመራሮች ሥልጠናውን እንዲወስዱ በማድረግ የፓርቲውን የመሪነት ሚናና የመፈጸምና የማስፈፀም አቅም በማሳደግ የህዝቡ ተጠቃሚነት ማረጋገጥን አላማ ያደረገ
Read More

የአመራር አቅም ግንባታ ስልጠና የኦሪንቴሽን መድረክ ተካሄደ።Dire_PP_Press  ግንቦት 10/2014

የአመራር አቅም ግንባታ ስልጠና የኦሪንቴሽን መድረክ ተካሄደ።በተለያዩ ርዕሶ ለአስተዳደሩ አጠቃላይ አመራሮች ከግንቦት 11 እስከ 15/ 2014 ለአምስት ተከታታይ ቀናት በጥብቅ ድስፕሊን የአቅም ግንባታ ስልጠናው እንደሚመራ ተገልጿል።ስልጠናውን የተሳካ ለማድረግ የተደራጀው አምስት ኮሚቴ ከስልጠናው ጎንለጎን የተጀመሩና የተጠናቀቁ የልማት ስራዎች የሚጎበኙ እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል።
Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር መተግበር በጀመረው “መንገድ ለሰው” ሳምንታዊ ከሞተር ተሽከርካሪዎች ነፃ ቀን መርሀ ግብር ላይ ማሻሻያ ተደረገ

DIRE_PP_PRESS ግንቦት 08/2014 በድሬዳዋ አስተዳደር መተግበር በጀመረው “መንገድ ለሰው” ሳምንታዊ ከሞተር ተሽከርካሪዎች ነፃ ቀን መርሀ ግብር ላይ ማሻሻያ ተደረገ።የድሬዳዋ አስተዳደር በጠራው መድረክ ላይ የተገኙት የሀይማኖት ተቋማት መሪዎችና አባቶች፤ ዘወትር እሁድ ከማለዳው 12:00 እስከ 4:00 እየተተገበረ ባለው መርሀ ግብር ላይ ያላቸውን ቅሬታ እና አስተያየት ለከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር እና በምክር ቤቱ የመንግስት ተጠሪ ለሆኑት አቶ ኢብራሂም
Read More

በተቀናጀ የማህበራዊ ዘርፍ የ90 ቀናት የእቅድ ክትትል አግባብ ዙሪያ ከሲቪክ ማህራት አመራሮች ጋር ውይይት ተካሄደ. Dire_PP_Press  ግንቦት 8/2014

በተቀናጀ የማህበራዊ ዘርፍ የ90 ቀናት የእቅድ ክትትል አግባብ ዙሪያ ከሲቪክ ማህራት አመራሮች ጋር ውይይት ተካሄደ።ከሚያዝያ እስከ ሰኔ 2014 በተቀናጀ የማህበራዊ ዘርፍ የ90 ቀናት እቅድ ዙሪያ ከተለያዩ የሲቪክ ማህበራት አመራሮች ጋር በሚያዝያ ወር አፈጻጸም እና ቀሪ ሁለት ወራት አፈጻጸም ክትትል አግባብ ዙሪያ ውይይት ተካሂዷል።በተካሄደው ውይይት የሲቪክ ማህበራቶች ባደራጁት መዋቅር ገለልተኛና ነጻ በሆነ አግባብ ክትትል እንደሚያደርጉ ገልጸው
Read More

ፍቅር_ እሮጣለሁ” የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር በድምቀት ተካሄደ

” ለፍቅር_ እሮጣለሁ” የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር በድምቀት ተካሄደ።በአስተዳደሩ የ5 እና የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ከ200 በላይ ታዋቂ አትሌቶች እና 10 ሺህ የሚሆኑ የከተማዉ ነዋሪና አጠቃላይ አመራሮች የተሳተፉበት ውድድር በድምቀት ተካሂዷል።
Read More

በድሬዳዋ አሰተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ከ90 ቀን ዕቅድ የ30ቀን (ሚያዚያ) ወር ስራ አፈጻጸም ተገመገመ።Dire_PP_Press  ግንቦት 5/2014

በድሬዳዋ አሰተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ከ90 ቀን ዕቅድ የ30ቀን (ሚያዚያ) ወር ስራ አፈጻጸም ተገመገመ።የ90 ቀናት የመጀመሪያው 30 ቀናት (ሚያዝያ ) ወር የአደረጃጀት ዘርፍ ሰራዎች እንድሁም የተንጠባጠቡ ሰራዎች አፈጻጸም የግምገማ መድረክ ከ9ኙ ከተማ ቀበሌዎች እና ከ4ቱ ገጠር ክላስተሮች በአደረጃጀት ዘርፍ ሃላፊዎች በተገኙበት ተገምግሟል።በተደረገው የመጀመሪያው 30 ቀናት በስኬት የተጠናቀቁ ስራዎች፣ ተጀምረው ያልተጠናቀቁ እንዲሁም በአግባቡ ያልተሰሩ
Read More

የመንገድ ግንባታ ኘሮጀክቶችን ሥራ የሚያከናውኑ ተቋራጮች፤ በአጭር ጊዜ ውስጥ ግንባታ አጠናቀው እንዲያስረክቡ ከንቲባ ከድር ጁሀር አሳሰቡ።

የመንገድ ግንባታ ኘሮጀክቶችን ሥራ የሚያከናውኑ ተቋራጮች፤ በአጭር ጊዜ ውስጥ ግንባታ አጠናቀው እንዲያስረክቡ ከንቲባ ከድር ጁሀር አሳሰቡ። የድሬዳዋ አስተዳደር መንገዶች ባለስልጣን፤የመንገድ ፕሮጀክቶች የሚገኙበትን ደረጃ ከግንባታ ተቋራጮች፣ አማካሪዎች፣ ማህበራትና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ተገምግሟል። በመድረኩ ላይ በባለስልጣኑ እየተከናወኑ የሚገኙ የመንገድ ኘሮጀክት ግንባታዎች፤ የ9 ወራት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት የቀረበ ሲሆን፤ የአብዛኛዎቹ ፕሮጀክቶች ግንባታ እንደተጓተተም በሪፖርቱ ተገልጿል። የግንባታዎቹ መጓተት በተለያዩ
Read More