#DIREPROSPERITY ሀምሌ 14/2014
የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በገጠርና ከተማ ያስገነባውን
-የአሰሊሶ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት እና
-የፕሮጀክቱ ጠቅላላ ዋጋ =7,414,353.51 የወጣበትና 800 ተማሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የመድሃኒያለም ት/ቤት ማስፋፊያ ግንባታ ፕሮጄክት ስራ ተጠናቆ የምርቃት ስነ ስርአት በቅርብ ቀን ይካሄዳል ፡፡
#DIREPROSPERITY ሀምሌ 14/2014
የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በገጠርና ከተማ ያስገነባውን
-የአሰሊሶ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት እና
-የፕሮጀክቱ ጠቅላላ ዋጋ =7,414,353.51 የወጣበትና 800 ተማሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የመድሃኒያለም ት/ቤት ማስፋፊያ ግንባታ ፕሮጄክት ስራ ተጠናቆ የምርቃት ስነ ስርአት በቅርብ ቀን ይካሄዳል ፡፡