ናፍቆት የድሬዳዋ ሳምንት የቁንጅና ውድድር ተካሄደ።

#DIREPROSPERITY🇪🇹 ሀምሌ 14/2014

ናፍቆት የድሬዳዋ ሳምንት የቁንጅና ውድድር ተካሄደ።

ናፍቆት የድሬዳዋ ሳምንት የቁንጅና ውድድር በድሬዳዋ ካፒታል ሆቴል ተካሄደ።

በውድድር መርሃግብሩ ላይ የአስተዳደሩ ምክር ቤት አፈጉባኤ ክቡር ወ/ሮ ፈትሂያ አደን እና ም/ አፈጉባኤ ክቡር ወ/ሮ ከሪማ አሊ ተገኝተው ውድድሩን አድምቀውታል።

በነገው እለትም ናፍቆት የድሬዳዋ ሳምንት የሚቀጥል ሲሆን የምስጋናና የሽልማት ቀን መርሀ-ግብር የሚካሄድ ይሆናል ።

Loading

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *