በጎነትና አብሮነት ለኢትዮጲያ ከፍታ በሚል መሪ ቃል ወረዳ 2 ወጣቶች ማስተባበሪያ ከድሬደዋ አስተዳደር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ባለስልጣን ጋር በመቀናጀት የክረምት ወራት የበጎ ፍቃድ ስራዎች መክፈቻ አካሄደ

በጎነትና አብሮነት ለኢትዮጲያ ከፍታ በሚል መሪ ቃል ወረዳ 2 ወጣቶች ማስተባበሪያ ከድሬደዋ አስተዳደር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ባለስልጣን ጋር በመቀናጀት የክረምት ወራት የበጎ ፍቃድ ስራዎች መክፈቻ አካሄደ፡፡ በመድረኩ የተገኙት የድሬዳዋ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ሀላፊ አቶ ደረጀ ፀጋዬ እንደተናገሩት በዘንድሮ የክረምት ወራት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት በ14 የትኩረት መስኮች ላይ ከተጀመሩ የልማት ስራዎች መሀል የመንገድ
Read More