ድሬዳዋን ከበረሃ ንግሥትነት ወደ ንግድና ኢንዱስትሪ የብልፅግና ኮሪደርነት!
ድሬዳዋን ከበረሃ ንግሥትነት ወደ ንግድና ኢንዱስትሪ የብልፅግና ኮሪደርነት! ዜጎች በዛሬ ድህነት ውስጥ ሳይሆን ነገ በተሻለ ሁኔታ ፍላጎታቸው ተሟልቶላቸው ጥራት ያለው ኑሮ እንዲኖሩ ማድረግ ተቀዳሚ ግቡ ያደረገው ብልፅግና ፓርቲ፤የዚህ ግብ ውጤት የሆነችውን ድሬዳዋም በቀጣይ የምስራቁ የአገራችን ክፍል የንግድና ኢንዱስትሪ ኮሪደር ከማድረግ ጋር በተያዘው እንቅስቃሴ በኢኮኖሚ የመበልፀግ እድሏ ሰፊ ነው። ድሬዳዋን ከበረሃ ንግሥትነት ወደ ንግድና ኢንዱስትሪ የብልፅግና