የተከበራችሁ የድሬዳዋ ነዋሪዎች:-ሀገርን በመሥዋዕትነት መምራት ከእኛ ይጠበቃልና፤ እኔም ከሌሎች ወንድሞቼ ጋር ወደ ትግሉ ሜዳ ለመዝመት ተዘጋጅቻለሁ። በግንባር ተገኝተን ያዘጋጀነውን ስንቅ እናቀብላለን፤ ኢትዮጵያ እንድታሸንፍ ጀግናው ሠራዊታችንን በወኔ እናበረታታለን። የአስተዳደራችን የፀጥታ ኀይሎችና በየደረጃው የሚገኙ አመራሮችም፤ ከመቼውም ጊዜ በላይ የድሬዳዋን ሠላምና ፀጥታ ለማስጠበቅ፤ የልማትና አስተዳደራዊ ሥራዎችን በሙሉ አቅማቸው ለማከናወን ተዘጋጅተዋል። መላው ነዋሪዎች አካባቢያችሁን በመጠበቅ፤ ሠራዊቱን በመደገፍና፤ ወደ ግንባር […]
ብልጽግና ፓርቲ ማጠቃለያ ኮንፈረንስ ተካሄደ
#Dire_PP_Press ህዳር 19/2014 ዓ.ም #Dire_PP_Press ህዳር 19/2014 ዓ.ም የድሬዳዋ ብልጽግና ፓርቲ ማጠቃለያ ኮንፈረንስ ተካሄደ። በድሬዳዋ አስተዳደር በአይነቱ ልዩ እና የመጀመሪያው የሆነው የብልጽግና ፓርቲ ኮንፈረንስ በህሊና ጸሎት የተጀመረው የዝግጅት ምዕራፍ ማጠቃለያ መድረክ ተካሂዷል። በመክፈቻ ንግግር መርሃ ግብሩን ያስጀመሩት የብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ ሀገራችን ኢትዮጵያ ከውስጥና ከውጭ የጥፋት ሃይሎች ህልውናዋን የሚፈታተን አደጋ ገጥሟት አሸንፋ […]
የድሬዳዋ ብልጽግና ፓርቲ የማጠቃለያ የምርጫ ቅስቀሳ መርኀግብር በድምቀት ተካሄደ።
ሀገራዊና ጂኦ-ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ምክክር በማድረግ፣ ከብልጽግና የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የተላለፈ መልእክት
ግድቡ ኢትዮጵያ ሃብቷን በራሷ አቅም አልምታ ችግሮቿን መፍታት እንደምትችል የምታሳይበት ነው … ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ
የትምህርቱ ዘርፍ ችግሮቻችን በብልጽግና ይፈታሉ
ከኢትዮጵያ ዓመታዊ በጀት ከፍተኛ ሀብት ሲመደብለት የቆየው የትምህርት ዘርፍ፤ ከፍተኛ የጥራትና የተደራሽነት ችግር የሚታይበት በመሆኑ ፓርቲያችን ብልጽግና ከለውጡ ማግስት ጀምሮ ልዩ ትኩረት በመስጠት ችግሩን ለማቃለል ጥረት አድርጓል፡፡ እንደሚታወሰው፤ የትምህርትና ሥልጠና ፖሊሲ በየአምስት (ስድስት) ዓመታቱ ልዩነት ክለሳ ሊደረግበት የሚገባ ቢሆንም፤ ፖሊሲው ከ20 ዓመታት በላይ ሳይታይ ቆይቷል፡፡ ከብልጽግና በፊት በነበሩ 15 ዓመታት ትኩረት የተሰጠው የትምህርት ማስፋፋት ነበር፡፡ […]
ለወጣቱ ልዩ ትኩረት የሰጠው ብልጽግና!
ብልጽግናና መልካም እሴቶች አይነጣጠሉም!!
ኢትዮጵያውያን በዘመናት ውስጥ እርስ በርስ ተሳስረዋል፤ በጠበቀ ማንነት ተጋምደዋል። በዓለም ዘንድ ታላቅ በሚያደርጋቸው እነርሱነታቸው ተሰናስነዋልም። የእነርሱ ጥብቅ መተሳሰር የመጣው በዘመናት ሂደት ነው። ለዚህ የተለያዩ ምክንያቶችን መጥቀስ ይቻላል። በዘመናት ውስጥ ደማቸውን ቀለም፣ አጥንታቸውን ብዕር አድርገው የጻፉትን መልካም ታሪክ ዋቢ ማድረግ እንደሚቻል ብልጽግና ፓርቲ ያምናል። በብልጽግና አተያይ ኢትዮጵያውያን ከውጭ የመጣን ጠላት ለመከላከል፣ ለማጥቃትና የጋራ ክብራቸው እንዳይገሰስ ለማድረግ […]